Sunday, 21 October 2012

ጾመ ጽጌ

ዲያቆን መልአኩ እዘዘው












የጾም ትርጓሜ
የቤተ ክርስቲያናችን የሥርዓት መድብል የሆነው ፍትሐ ነገሥት ጾምን እንዲህ ይተረጉመዋል፡- ጾምሰ ተከልአተ ብእሲ እመብልዕ በጊዜ ዕውቅ በውስተ ሕግ - ጾምስ በታወቀው ዕለት፣ በታወቀው ሰዓት ሰው ከምግብ የሚከለከለው መከልከል ነው፡፡ አንድም ጾም ሰውን ከምግብ መከልከል ነው፡፡ ይህም ኃጢአቱን ለማስተሰረይ፣ ዋጋውን ለማብዛት እርሱ ወዶ ሕግን ለሠራለት እየታዘዘ የፈቲውን ኃይል ያደክም ዘንድ ሥራም ለነባቢት ነፍስ ትታዘዝ ዘንድ ነው፡፡ ፍት.ነገ.ፍት. መ. አንቀጽ 15564፡፡ በዚህ መሠረት ጾም ማለት ከጥሉላተ መባልዕት /ሥጋ ፣ ቅቤ፣ ወተት፣ እንቁላል እንዲሁም የአልኮል መጠጦች/ መታቀብ ነው፡፡

Saturday, 20 October 2012

EOTC - WINNIPEG Choir Hamelmale Sina - Emebetachin, with parish


Our heartfelt gratitude to brother Solomon Nigussie who produced this work.

EOTC - WINNIPEG - Zmt. Worknesh Hailu - Ethiopian New Year songs


Our heartfelt gratitude to brother Solomon Nigussie who produced this work.

EOTC - WINNIPEG - Gebriel Silew Semto Meta Wedene Fetno


Our heartfelt gratitude to brother Solomon Nigussie who produced this work.

EOTC - WINNIPEG - Liqe Diakonat Desalegn Addis - Be Bego Fekadu Hulum Bersu Hone


Our heartfelt gratitude to brother Solomon Nigussie who produced this work.

EOTC - WINNIPEG -Tsige Wereb "Kibebe Gerawork"



 Our heartfelt gratitude to brother Solomon Nigussie who produced this work.

Thursday, 18 October 2012

EOTC - WINNIPEG - Mesqel 2012 Wereb




This was produced by our brother Solomon Nigussie. 
Thanks Sele!

EOTC - WINNIPEG - Demera 2012 pictures



This was produced by our brother Solomon Nigussie. 
Thanks Sele!

EOTC - WINNIPEG - Demera 2012 VIDEO




This was produced by our brother Solomon Nigussie. 
Thanks Sele!

EOTC - WINNIPEG - Demera 2012 Wereb at Assiniboine Park




This was produced by our brother Solomon Nigussie. 
Thanks Sele!

EOTC - WINNIPEG - Ethiopian New Year 2005 Celebration



This was produced by our brother Solomon Nigussie. 
Thanks Sele!

Friday, 5 October 2012

ዘመነ ጽጌ

መስከረም 24 ቀን 2005 ዓ.ም.
በመ/ር ምሥጢረ ሥላሴ ማናየ
ክረምቱ አልፎ  በጋ ሲተካ ተራውንም ለዘመነ መፀው ሲያስረክብ የመጀመሪያው ከመስከረም 26 እስከ ኅዳር 6 ያለው ወቅት ዘመነ ጽጌ sidet2ይባላል፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አጠራር በዘመነ ጽጌ ማለትም ከመስከረም 26 እስከ ኅዳር 6 ባለው ጊዜ ውስጥ የሚደርሰው ስብሐተ እግዚአብሔር የሚቆመው ማኅሌቱ ደግሞ ማኅሌተ ጽጌ ተብሎ ይጠራል፡፡ በአባ ጽጌ ድንግል የተደረሰው ማኅሌተ ጸጌ እየተባለ የሚጠራው መልክ መሰል ድርሰትም በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በዜማ እየተቃኘ አገልግሎት የሚሰጥበት ጊዜም ይኸው ዘመነ ጽጌ ነው፡፡