Sunday 13 October 2013

የሰበካው መንፈሳዊ ጠቅላላ ጉባዔ አስቸኳይ ስብሰባ ጥሪ


የሰበካው መንፈሳዊ ጠቅላላ ጉባዔ አስቸኳይ ስብሰባ ጥሪ
የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ወቅዱስ ገብርኤል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን በዊኒፔግ ሕገ-ደንብ ቁጥር 1 አንቀጽ 14.01(C) አንቀጽ 19.04 እና አንቀጽ 19.06 በሚደነግጉት መሠረት
1/ እሑድ ኖቨምበር 3 ቀን ከሰዓት በኋላ 3.00 ኤም ጀምሮ የሰበካው ጠቅላላ ጉባዔ አስቸኳይ ስብሰባ ይደረጋል
2/ የስብሰባው ቦታ 353 ማውንቴን አቬኑ ይኾናል።
3/ የስብሰባው አጀንዳ ወቅታዊ የኾኑ የቤተክርስትያናችን ጉዳዮች ላይ መወያየትና መወሰን ይኾናል።
በዚሁም መሠረት በተጠቀሰው ዕለት ሠዓትና ቦታ እንድትገኙ የሰበካው መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባዔ  ለአባላት ጥሪ ያስተላልፋል።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር