"And I said to the man who stood at the gate of the year, ‘Give me a light that I may tread safely into the unknown’. And he replied: “Go out into the darkness and put your hand into the hand of God. That shall be to you better than light and safer than a known way."
— From a poem entitled ‘God Knows’ written by Miss Minnie Louise Haskins in Bristol, England in 1908, revived by King George 6th in a broadcast he made during the darkest days of World War 2.
— From a poem entitled ‘God Knows’ written by Miss Minnie Louise Haskins in Bristol, England in 1908, revived by King George 6th in a broadcast he made during the darkest days of World War 2.



በመሰባሰብ የፈጸመው የቅዳሴ ሥርዓታችን አስቀድሞም በቅዱሳን መላእክት ዓለም የነበረና በምድር ባለች መቅደሱም በምእመናን መሰባሰብ የሚፈጸም ነው፡፡ “እኔ በመካከላቸው እሆናለሁ” ብሎ ደስ የሚያሰኝ ዘላለማዊ ቃል ኪዳን የገባልን ጌታችን፣ “ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት” በማለት መሰባሰባችን ጸጋና ረድኤቱን እንድናገኝ ምክንያት መሆኑን ነግሮናል /ማቴ.18፥20/ በዚህ ርዕስም የጌታን ቃል በታላቅ ትጋት በፈጸመች ሰማያዊ ሥርዓቷን ከቅዱሳን መላእክት ዓለም ያገኘች፣ የምስጋና ሥርዓቷም በትውፊት ደርሶ ለቤተ ክርስቲየን መሠረት በሆነው በጠንታዊት /በሐዋርያት ዘመን/ ቤተ ክርስቲያን ለምእመናን መሰባሰብ ይሰጥ የነበረውን ትኩረትና ምስጢራዊ እይታ እንመለከታለን፡፡

