Sunday 26 June 2011

ደጀ ሰላም Deje Selam: ቃለ ምልልስ ከመጋቤ ሐዲስ እሸቱ ዓለማየሁ ጋር

ደጀ ሰላም Deje Selam: ቃለ ምልልስ ከመጋቤ ሐዲስ እሸቱ ዓለማየሁ ጋር: "“አዲስ ጉዳይ” መጽሔት ከመጋቤ ሐዲስ እሸቱ ዓለማየሁ ጋር ያደረገው ድንቅ ቃለ ምልልስ ስለ “ተሐድሶዎች” እና በቤተ ክርስቲያን ላይ ስለደቀኑት አደጋ:: (Click HERE to read in PDF )."

2 comments:

  1. ቃለ ሕይወት ያሰማልን መጋቢ ሐዲስ እሸቱ፡፡

    ReplyDelete
  2. ተ ተሃድሶ ተጋለጠ
    ቅድስት ማሪያም የመዳን ምክንያት ያደረጋት ጌታ ኢየሱስ ነው፣ ፃድቃንን ሐዋሪያትን መርጦ ያከበራቸው ጌታ ኢየሱስ ነው
    ለሐዋሪው ዮሐንስ እና ለመጥመቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ የመሰከረው ጌታ እየሱስ ነው ፣ በመፀሐፍ ቅዱስ እውነተኛ ፃድቃን ካሉ ለእንርሱ ስል ለሕዝቡ ምህረት እሰጣለሁ ያለው ጌታ እየሱስ ነው፣ በፃድቀን ሥም የሚደረግ በጎነገር ዋጋ እንዳለው የተናገረው ጌታ እየሱስ ነው፣ ቅዱሳን መላዕክት ከፈጣሪ በተሰጣቸው ፀጋ የሰውን ልጅ ከመከራ እንደሚታደጉ በመፀሃፍ ቅዱስ ተመስክሯል
    ታዲያ ይህቺ ቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በዕውቀት የተሞላች ምንጎሎባት ነው መታደስ አለባት የሚባለው ቅዳሤው እረዘመ፣ ፆሙ በዛብን፣ ፃድቃንን ፣ ቅድስት ማሪያምን ማመስገን አያስፈልግም ፣ እንደፈለግን እንብላ እንጠጣ፣ እንጨፍር እንዝናና ፣ ፃድቃንን ማክበር አያስፈልግም፣ ስንቱን ፆርና ተጋድሎ በድል የተወጡትን በምድር ላይ እራሳቸውን የካዱትን ፃድቃን ሰማዕታት ከእራሳቸው ሕይወት ጋር የሚያወዳድሩ ነውረኞች ፋሽን ቲሸርት ቀበቶና መነፅር ለመግዛት በየሱቁ ሲሻሙ የሚውሉ የስጋቸውን ፍላጎት መግታት የተሳናቸው አቅመቢሶች ቢያንስ አስከ 6 ሰአት እንኮን መፆም የማይችሉና አብዝቶ መስገድን የሚፈሩ በየካፍቴሪው በርገር እንደ አሳማ ሲሰለቅጡ የሚውሉ ሆዳቸው አምላካቸው የሆኑ ተሃድሶ መናፍቃን ከቤተክርስቲያን ይመነጠራሉ በቤተክርስቲናችን እድል ፋንታ የላቸውም በተጨማሪም ከላይ ከሰማይ ተሰጥኦ ሳይታደሉ ለቢዝነስ/ ለሆዳቸው መሙያ ስባሪ ሳንቲም ለማግ ኘት/ በኦርቶዶክስ ስም የሚዘምሩ ሐያሉን እግዚሃቤር አቃለው በማይገባ ቃል የሚጠሩ/ ፍቅሬ፣ውዴ፣…../ መዝሙራቸው ዜማው ከአለማዊ ዘፋኞች የተሰረቀ እና ተራ ምንም መልዕክት የሌለው ሕይወታቸው በምሳሌነት የማይቀርብና የማያስተምር፣ የሰውን ብሶት መሰረት ያደረገ ስብከት አይሉት ፉከራ በመንዛት ሲደ በማሳተም ሆዳቸውን የሚሞሉ ማፈሪያዎች በምድራዊ ሕይወታቸው ሰነፎችና ታካቾች በመሆናቸው ዘለግ ያለ የትምህርት ደረጃ የሌላቸው ለመኖር ሆዳቸውን ለመሙላት አማራጭ ስለሌላቸው ይህችው ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ እንደ መዥገር ተጣብቀው የሚቃትቱ ሰነፎች በእግዚአብሄር እገዛና በእራሳቸው ጥረት በሁለት ወገን የተሳለ ቢላዋ ሆነው/በምድራዊ ትምህርታቸው የመጠቁና የላቁ ዶክተሮች፣ ዳኞች፣ መምህራን፣ ኢንጂነሮች፣ሳንቲስቶች እንዲሁም በመንፈሳዊ ህይወታቸው በማይታመን ሁኔታ የላቁ አስከ ቅስና ድረስ የዘለቁ / ወንድሞች የመሰረቱትን ማህበር የመናፍቃንና የተሃዱሶዊያን ጠላት የሆነውን ማህበረ ቅዱሳን መናፍቃን በብሎጋቸው ስሙን ጥላሸት ለመቀባት ሲፍጨረጨሩ ይውላሉ ሆኖም ማህበሩ እውነተኛው ዳኛ እግዚሃብሄር የመሰረተውና በሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን ልብ ውስጥ ሰርፆ የገባ በመሆኑ ምንም ማምጣት አይቻላቸውም እኛም/የኦርቶዶክስ ልጆች/ በፀሎት፣ በዕውቀት፣ በገንዘባችን ማህበሩን መርዳት አጠናክረን እንቀጥላለን፡፡መስቀል መሳለም፣ የንስሃ አባት፣ የቃልኪዳኑ ታቦት፣ እጣኑ የቅዱሳንን ስም መጥራትና ማመስገን ኤስፈልግም የምትሉ እንዲሁም ስግደትን፣ ፆምን፣ ቅዳሴን የምትፈሩ ሰነፎች እና ሆዳም ተሃድሶዊያን አርብና እሮብ ሳገለግል ይርበናል ስለዚህ አልፆምም መብላት ያስፈልገኛል የምትሉ አጉራ ዘለል ሰባኪያን ከቤተክርስታኒያችን ውጡ ልቀቁ ምክንያቱም ቤተክርስታኒያችን ለሰነፎችና ለሆዳሞች ቦታ የላትም አትመችም ፣ በመዝሙር ሥም ጭፈራ እና የስጋ ድሎት ወደሚፈቀድለት በአዳራሽ ውስጥ ሴሰኝነት ወደ ነገሰበት የዘመኑ መናፍቃን መሰባሰቢያ ሂዱ እንደወደዳችሁም የሥጋችሁን ፈቃድ ፈፅሙ አታለቃቅሱ የፃድቃንን ተጋድሎ በምን አቅማችሁ ትችላላችሁ ወዝ የሌላችሁ ሀሰተኞች አስመሳዮች ጌታ ያከበራቸውን ከእኛ በምን ይበልጣሉ የምትሉ ማፈሪዎች ቅዱሳን ከመወለዳቸው በፊት በእግዚያብሄር እንደሚመረጡ እንኮን የማታስተውሉ ሰነፎች ሀሳባችሁ ምድራዊ የሆነ "መዝሙርና "ስብከታችሁ" ሰውን የማይለውጥ ባዶ የቆርቆሮ ጩኽት አሁንማ ተነቃባችሁ ሲዲ መቸብቸብ ቀረ በመዝሙር ስም ትዝታ፣ አምባሰል ……… እየዘፈናችሁ፣ ሁሉም ነቃ ትንሽ ትልቁ …. ቡዝነስ ቐረ ቦሌ ካፍቴሪያ እያማረጡ ሆድ መሙላት ቀረ ገና እውነተኛ ጌት እየሱስ ክርስቶስ በስሙ የሚነግዱትን ያዋርዳቸዋል፣

    ReplyDelete